የመከላከያ ሰራዊት ከፍተኛ አመራሮች እና አባላት የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙ የኢፌዲሪ መከላከያ ሰራዊት ከፍተኛ አመራሮች እና የሰራዊት አባላት የዓድዋ ድል መታሰቢን በዛሬው ዕለት ጎብኝተዋል። በጉብኝታቸውም፤ ኢትዮጵያ ለአንድነቷ እና ለሉዓላዊነቷ ታላቅ መስዋዕትነት እና ገድል የተሰራላት ትልቅ የጀግንነት ታሪክም ያላት ሀገር መሆኗ የታየበት ነው ብለዋል፡፡ የዓድዋ ድል መታሰቢያ የአልበገር ባይነትን፤ የአንድነት፤ የነጻነት ፋና ወጊ እኛ ኢትዮጵያውያኖች እንደመሆናችን …
የላይቤሪያ የቀድሞ ፕሬዝዳንት ኤለን ጆንሰን ሰርሊፍ የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎብኝተዋል:: የዓድዋ ድል የአፍሪካዊያን ሁሉ ድል እና ኩራት ነው ያሉት ኤለን ጆንሰን በተመለከቱት ነገር እጅግ መደሰታቸውን ገልፀዋል:: The former president of Liberia, Ellen Johnson Sirleaf, visited the Adwa Victory Memorial Museum in Addis Ababa today, the Mayor Office of the Ethiopian capital confirmed. During her visit, …
Reflecting on a momentous occasion – the inaugural program for the Adwa Victory Memorial on February 11th, alongside H.E Prime Minister Abiy Ahmed Ali, H.E President Sahle-Work Zewde, H.E Mayor Adanech Ababie, and other esteemed ministers and guests. The Adwa Victory Memorial commemorates the historic Battle of Adwa, which took place on March 1, 1896. …
Input your search keywords and press Enter.